Monday, February 24, 2014

በዋሽንግተን ዲሲ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለረዳት አብራሪ ሃይለመድህን ድጋፋቸውን እየገለጹ ነ

ምንሊክ ሳልሳዊ ፦በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የተጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በሚያምር እና በደመቀ መልኩ ሁኔታ እየተደረገ ነው ። በአመሪካ የሲዊዘርላንድ አንባሳደር ከኤምባሲው በመውጣት ከኢትዮጵያውያኑ ጋር በመቀላቀል "....እናውቃለን በኢትዮጵያ ምን እንደሚደረግ ..." በማለት ግንዛበያቸውን የገለጹ ሲሆን ለኤንባሲው አምባሳደር ደብዳቤውን ሰልፈኛው አስረክቧል። የመጣው ሰልፈኛ በርካት ሲሆን እናቶች ህፃናት ሳይቀሩ ሰላማዊው ሰልፍ ላይ መገኝታቸው የሚያስደስት ሁኔታ ነው።

No comments:

Post a Comment