የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ምድብ ችሎት በዛሬው ውሎው የሙሥሊም መሪዎችን የክስ ሂደት ተመለከተ። ችሎቱ በነአቶ አቡበከር አህመድ መዝገብ ዓቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ የመሠረተባቸውን ተከሳሾች ጉዳይ ከተመለከተ በኋላ

የመከላከያ ምስክሮችን ለማዳመጥም ለፊታችን ሀሙስ መጋቢት 18 ቀን ፣ 2006 ዓም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዞዋል። ችሎቱ ተከሳሾች በማረሚያ ቤት ውስጥ ደረሰብን ያሉትን የሰብዓዊ መብት ጥሰትንም በማዳመጥ ፣ ተከሳሾች አቤቱታቸውን በጠበቆቻቸው በኩል እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶዋል።
ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም አብርሀ
ነጋሽ መሀመድ
No comments:
Post a Comment