Saturday, March 22, 2014

ከአንድ ሳምንት በኋላ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ተወካዮች ወደ ኢትዮጵያ ያመራሉ

ከአንድ ሳምንት በኋላ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ተወካዮች ወደ ኢትዮጵያ ያመራሉ።‪#‎Ethiopia‬
የአሜሪካ መንግስት በኢትዪጲያ ሙስሊሞች ትግል ዙርያ ከኢትዪጲያውኑ ጋር ተወያየ።
ቢ ቢ ኤን
የኢትዪጲያ ሙስሊሞች የሚያካሄዱትን ሰላማዊ ትግል አስመልክቶ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ስቴት ዲፓርተመንት ከፈርስት ሂጅራ ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አደረገ፡፡
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ያደረገውን የሁለት አመት ሰላማዊ የትግል ጉዞና የታሰሩትን የሙስሊሙ መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች ዙርያ ሰፋ ያለ ውይይት መካሄዱ ታዉቁዋል፡፡ በመጪው አፕሪል 1 የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ተወካዮች ወደ ኢትዪጲያ ያመራሉ፡፡ የህዝበ ሙስሊሙን መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎችም ለማግኘት ሙከራ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል ፡፡ ሳዲቅ አህመድ ስብሰባውን አስመልክቶ ዝርዝር ዘገባ አሰናድትዋል::
እርስዎ ለማንበብ ይጠብቁ ። ለበለጠ መረጃ BBN ቢቢኤን የናንተው ድምፅ ዘወትር ይከታተሉ።

No comments:

Post a Comment