በተካሄደው ፕሮግራም ላይ ጣፋጭ የዳእው ስራቸውን
ያቀረቡት ሸኅ ሙሃመድ ሀሚዲን ወደ ስዊድን ከተማ
አቅነተዋል፡፡ ወደ ሲዊዲንም ባመሩበት ጊዜ አቀባበል
የተደረገላቸው ሲሆን እሳቸውም ምንም እረፍት ሳያደረጉ
ለሙስሊሙ ማህበረሰብ አንድነትን አስመልክቶ ዳእዋ
አድረገዋል
በሲዊድኑ ፕሮግራም ላይ ሌላም ታላቅ አሊም ተሳታፊ
ነበሩ፡፡ የአወልያ ትምህርት ቤት ዳይሬክተር የነበሩት
ዶክተር አብደላ ከድርም ፕሮግራሙን አድምቀውታል፡፡
ፍትህ ያጡ ኢትዪጲያውያንም ፍትህን ያገኙ ነስርም ይመጣ
ዘንድ ዱአ ተደርግዋል፡፡ ኡስታዝ ሙክታርም ከለንደን
የፕሮግራሙ ተሳታፊ እንደነበሩ ለማወቅ ተችልዋል፡፡
ከሀገር ማዶ የሚገኙ ኢትዪጲያዊያን በጋራ በመሰባሰብና
በመተሳሰብ የዲን ትምህርታቸውን ከመማማር ባሻገር
በሀገር ቤት ያለውን ትግል ለመደገፍ አንድነታቸውን
እየገለፁ ይገኛሉ bbn
No comments:
Post a Comment