Tuesday, December 25, 2012

የኢሳት ገቢ ማሰባሰቢያ የተሳካ እና ውጤታማ ለማድረግ በ አንድነት ተነስተናል 
ሰላም ወገኖች
እኛ በኖርዎይ የምንገኝ የኢትዮጵያ ስደተኞች ሃገራችን የሚገኘውን ዘረኛ ፣ አፋኝ እና አምባገነን መንግስት በመቃዎም ሁለንተናዊ እንቅስቃሴዎች እያደረግን እንገኛለን ። ከነዚህ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ የኢትዮጵያን ህዝብ እውነተኛ የሆነ መረጃ እንዲያገኝ ፤ በሃገር ወዳድ የኢትዮጵያ ዜጎች የተቋቋመውን ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን(ኢሳት) መርዳት ነው ።
እንደምናውቀው ተራራውን አንቀጠቀጠን የሚሉትን የማፊያ ቡድን ወያኔን ፤ ኢሳት እውነት ለኢትዮጵያን ህዝብ በማቀበል ብቻ እያንቀጠቀጣቸው ይገኛል ። ኢሳት የኢትዮጵያን ብቸኛ ህዝብ አይን እና ጆሮ ብቸኛ ሳይሆን በተግባርም አንደበት ስለሆነ Feb 10-2013 በ ኖርዎይ ዋና ከተማ በኦስሎ ይካሄዳል ። በዚህ ቀን ሃገር ወዳድ ወንድማችን ታማኙ አርቲስት ታማኝ በየነ ተጋባዥ እንግዳችን ነው ። ለኢሳት ፣ ለአርቲስት ታማኝ በየነ እንዲሁም ለኢትዮጵያን ህዝብ ክብር ስንል በስደት የምንኖርበት ሃገር የሚደረገውን የገቢ ማሰባሰቢያ የተሳካ እና ውጤታማ ለማድረግ በ አንድነት ተነስተናል ።
በዚህ አጋጣሚ በኖርዎይ የምትገኙ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያ ወዳጆች በዚህ ዝግጅት በመገኘት ኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን (ኢሳት) ለሚደረገው የገቢ ማሰባሰቢያ የራስዎን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ በክብር ጋብዘንዎታል ።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!!
ሞት ለውያኔ እና ሆድ አደሮች !!!


THERE WILL BE FUNDRAISING CAMPAIGN IN OSLO, NORWAY FEBRUARY 10 2012 WITH A FAMOUS ARTIST AND ACTIVIST TAMAGNE BEYENE. 

THERE WILL BE A MEETING FROM 12.00 OKLOCK, 
MUSIC PROGRAM, ETHIOPIAN TRADITIONAL AND MODERN MUSIC WITH A TRADITIONAL ETHIOPIAN DANSERS AND FOOD. 

THE ENTRANCE IS 200 KR. 

COME ENJOY AND HELP ESAT THE ONLY WAY TO BREAK THE SILENCE IN ETHIOPIA.

Adress. Halvardshjemmet 3rd buss stop from Oslo S, by buss no. 32. 

No comments:

Post a Comment